የሀገር ውስጥ ዜና

የመረዳዳት ባህል ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን

By Tibebu Kebede

May 23, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በረመዳን ወር ተጠናክሮ የቀጠለው የመረዳዳት ባህል ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ።

ምክትል  ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከካቢኔ አባላት ጋራ በመሆን ቫቲካን አካባቢ የሚገኘውን ቢላሎል ሀበሺ የልማትና መረዳጃ እድር ጎብኝተዋል።

 

#FBC

የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።