የሀገር ውስጥ ዜና

በትግራይ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ጥያቄያችን ይመለስልን የሚሉ ሰልፎች ተካሄዱ

By Tibebu Kebede

May 24, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ጥያቄያችን ይመለስልን የሚሉ ሰልፎች ተካሂደዋል።

ሰልፎቹ የክልሉ መንግስትን ምላሽ የሚፈልጉ የተለያዩ ጥያቄዎችን ያነገቡ መሆናቸውን በሰልፎቹ ላይ የተሳተፉ ወጣቶች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።