አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ ለኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ እየተሰበሰበ ያለው ገንዘብ 10 ነጥብ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መድረሱን የአውሮፓ ህብረት ገለፀ።
ባሳለፍነው ወር በአውሮፓ ህብረት አስተባባሪነት ዓለም አቀፍ የኮሮና ክትባት የማፈላለግ ስራ የገንዘብ ድጋፍ ዘመቻ ይፋ መደረጉ ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ ለኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ እየተሰበሰበ ያለው ገንዘብ 10 ነጥብ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መድረሱን የአውሮፓ ህብረት ገለፀ።
ባሳለፍነው ወር በአውሮፓ ህብረት አስተባባሪነት ዓለም አቀፍ የኮሮና ክትባት የማፈላለግ ስራ የገንዘብ ድጋፍ ዘመቻ ይፋ መደረጉ ይታወሳል።