የሀገር ውስጥ ዜና

ሕዝቡ የሕዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ በአንድነት እንዲቆም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠየቀ

By Tibebu Kebede

May 26, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታን ለማጠናቀቅ በአንድነት እንዲቆም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠየቀ።

የጉባዔው የበላይ ጠባቂዎችና አባላት የግድቡን ግንባታ አስመልክቶ ዛሬ በአዲስ አበባ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።