አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ ) “ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) የተሻለ ሀሳብ ያለውን አመራር የሚያስተናግድበት ሜዳ የለውም” ሲሉ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ሚሊዮን አብርሃ ተናገሩ።
“የትግራይ ወጣት ከአንድ አቅጣጫ ብቻ የሚመጣን አስተሳሰብ በመቀበል ጦርነት ናፋቂ ሊሆን አይገባም” ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ ) “ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) የተሻለ ሀሳብ ያለውን አመራር የሚያስተናግድበት ሜዳ የለውም” ሲሉ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ሚሊዮን አብርሃ ተናገሩ።
“የትግራይ ወጣት ከአንድ አቅጣጫ ብቻ የሚመጣን አስተሳሰብ በመቀበል ጦርነት ናፋቂ ሊሆን አይገባም” ብለዋል።