አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢስሌይ ጋር ተወያዩ።
አቶ ገዱ የዓለም ምግብ ድርጅት ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አድንቀው፤ ኢትዮጵያ ከፕሮግራሙ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸዋል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢስሌይ ጋር ተወያዩ።
አቶ ገዱ የዓለም ምግብ ድርጅት ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አድንቀው፤ ኢትዮጵያ ከፕሮግራሙ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸዋል።