አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አላግባብ የሲሚንቶ ዋጋ መጨመር የግንባታ ኢንዱስትሪውን እንደሚጎዳ የንግድ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዘርፉ ከተሰማሩ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አላግባብ የሲሚንቶ ዋጋ መጨመር የግንባታ ኢንዱስትሪውን እንደሚጎዳ የንግድ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዘርፉ ከተሰማሩ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል።