አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ባደረበት ህመም በአሜሪካ ሕክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በዛሬው ዕለት ሕይወቱ አልፏል፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ባደረበት ህመም በአሜሪካ ሕክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በዛሬው ዕለት ሕይወቱ አልፏል፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል።