6 ኢትዮጵያዊያን ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ ወደ እስራኤል አቀኑ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስት የልብ ህሙማን ኢትዮጵያዊያን ሕጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ ከእናቶቻቸው ጋር ወደ እስራኤል አቅንተዋል፡፡
የሕክምና ወጪውም ‘ሴቭ ኤ ቻይልድ’ስ ኸርት’ በተሰኘ የእስራኤል ግብረ ሰናይ ድርጅት እንደሚሸፈን የእስራኤል ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል፡፡
እስራኤል በተለያዩ ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥልም ተጠቁሟል፡፡
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡ (FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!