Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የዘንድሮው የአፈርና ውኃ ጥበቃ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ለአንድ ወር የሚቆይ የአፈርና ውኃ ጥበቃ ሥራ በሎካ አባያ ወረዳ ጅርማንጆ ቀበሌ ተጀምሯል፡፡

በክልሉ 646 ንዑስ ተፋሰሶችን መሰረት አድርጎ በሚካሄደው የአፈርና ወኃ ጥበቃ ሥራ 126 ሺህ 500 ሄክታር እንደሚለማ ተጠቅሷል፡፡

ከአፈርና ውኃ ጥበቃ ሥራው ጎን ለጎንም የተፈጥሮ ማዳበሪያና ችግኝ ዝግጅት እንደሚከናወን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.