Fana: At a Speed of Life!

ጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።

ገነነ መኩሪያ ባደረበት ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ሕይወቱ ዛሬ ንጋት ላይ ማለፉን ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.