አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 605 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
ከዚህ ውስጥ በሚያዚያ ወር ብቻ 79 ሚሊየን ብር መሰብሰቡም ታውቋል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 605 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
ከዚህ ውስጥ በሚያዚያ ወር ብቻ 79 ሚሊየን ብር መሰብሰቡም ታውቋል።