የሀገር ውስጥ ዜና

ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ 605 ሚሊየን ብር ተሰበሰበ

By Feven Bishaw

June 01, 2020

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 605 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።

ከዚህ ውስጥ በሚያዚያ ወር ብቻ 79 ሚሊየን ብር መሰብሰቡም ታውቋል።