Fana: At a Speed of Life!

አቶ አደም ፋራህ የምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎብኝተዋል፡፡

በጉብኝት መርሐ ግብሩ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) እና ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡

የምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖ “አርብቶ አደርነት የምስራቅ አፍሪካ ኅብረቀለም” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.