የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ።
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ።