ADDIS ABABA, ETHIOPIA - APRIL 27: Lia Tadesse, Health Minister of Ethiopia, speaks to press members as breathing apparatus brought by Ethiopian Airlines from different countries, are being delivered to Ethiopian Health Ministry with a ceremony at Bole International Airport in Addis Ababa, Ethiopia on April 27, 2020. (Photo by Minasse Wondimu Hailu/Anadolu Agency via Getty Images)

የሀገር ውስጥ ዜና

በጤና ተቋማት የሚሰሩ 65 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስትሯ አስታወቁ

By Tibebu Kebede

June 03, 2020

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 26/2012(ኢዜአ) በኢትዮጵያ እስካሁን ባለው ሂደት 49 የጤና ባለሙያዎችና 16 ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።

ባለሙያዎቹ በአብዛኛው በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የጤና ተቋማት እየሰሩ የነበሩ መሆናቸውን ገልፀዋል።