አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማስተርካርድ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለተጎዱ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል።
ማስተር ካርድ ፋውዴሽን ከኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ፈርስት ኮንሰልት አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው የድጋፍ ፕሮግራሙን ይፋ ያደረገው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማስተርካርድ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለተጎዱ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል።
ማስተር ካርድ ፋውዴሽን ከኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ፈርስት ኮንሰልት አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው የድጋፍ ፕሮግራሙን ይፋ ያደረገው።