አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው አምባሳደር ፌድሪክ ኤም ሻቫ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ።
ሚኒስትሮቹ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ትብብር ላይ መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል።
በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ እና የባለብዙ ወገን አጋርነትን ለማጠናከር ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
#Ethiopia #Zimbabwe
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!