አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት የሚሆን 1 ሺህ ሄክታር የመሬት ምንጣሮ ስራ በመጪው ሳምንት እንደሚጀመር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቀ።
ለምንጣሮ ስራው 300 ወጣቶች በጥቃቅንና አነስተኛ ማኅበራት መደራጀታቸውም ታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት የሚሆን 1 ሺህ ሄክታር የመሬት ምንጣሮ ስራ በመጪው ሳምንት እንደሚጀመር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቀ።
ለምንጣሮ ስራው 300 ወጣቶች በጥቃቅንና አነስተኛ ማኅበራት መደራጀታቸውም ታውቋል።