አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ የክትባት ጉባኤ ላይ ተሳተፉ፡፡
ፕሬዚዳንቷ በጉባኤው ባደረጉን ንግግር ኮቪድ-19 ን ለመቆጣጠር ለሚደረገው ዓለም አቀፍ ጥረት የጉባኤው ፋይዳ ከፍተኛ ነው ብለዋል ፡፡
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ የክትባት ጉባኤ ላይ ተሳተፉ፡፡
ፕሬዚዳንቷ በጉባኤው ባደረጉን ንግግር ኮቪድ-19 ን ለመቆጣጠር ለሚደረገው ዓለም አቀፍ ጥረት የጉባኤው ፋይዳ ከፍተኛ ነው ብለዋል ፡፡