አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ዩኒቨርስቲ በታላቁ ህዳሴ ግድብና በአባይ ወንዝ ዙሪያ የምሁራን ውይይት እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ የዩኒቨርስቲው ምሁራን ፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዋና የህግ አማካሪ አቶ መርኸፅድ መኮንንና ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ዩኒቨርስቲ በታላቁ ህዳሴ ግድብና በአባይ ወንዝ ዙሪያ የምሁራን ውይይት እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ የዩኒቨርስቲው ምሁራን ፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዋና የህግ አማካሪ አቶ መርኸፅድ መኮንንና ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል።