አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሚውል የ800 ሺህ ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች።
የድጋፍ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ተወካይ ቱርሃን ሳልህ ተፈራርመውታል።
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሚውል የ800 ሺህ ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች።
የድጋፍ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ተወካይ ቱርሃን ሳልህ ተፈራርመውታል።