አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላምና ህግ ማስከበር ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
በትናንትናው እለት በባህር ዳር ከተማ በተካሄደው ውይይት ላይም የሁለቱ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ የአጎረባች ወረዳ አስተዳዳሪዎችና አመራሮች እንዲሁም የምዕራብ እዝ ከፍተኛ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላምና ህግ ማስከበር ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
በትናንትናው እለት በባህር ዳር ከተማ በተካሄደው ውይይት ላይም የሁለቱ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ የአጎረባች ወረዳ አስተዳዳሪዎችና አመራሮች እንዲሁም የምዕራብ እዝ ከፍተኛ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።