አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ም/ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን የታላቁ ህዳሴ ግድብ በቀጣይ ውሃ ሙሌትን ለማስጀምር የሚያስችል ወሳኝ የግንባታ ምዕራፍ በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን አስታወቁ፡፡
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ከፍተኛ የመንግሥት ስራ ሃላፊዎች ቡድን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ጎብኝቷል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ም/ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን የታላቁ ህዳሴ ግድብ በቀጣይ ውሃ ሙሌትን ለማስጀምር የሚያስችል ወሳኝ የግንባታ ምዕራፍ በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን አስታወቁ፡፡
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ከፍተኛ የመንግሥት ስራ ሃላፊዎች ቡድን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ጎብኝቷል።