የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮ ህንድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ገበያ ትስስር በይፋ ተጀመረ

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትስስሩ የኢትዮጵያና የህንድ የንግድና የፈጠራ ስራ ባለሙያዎች የሽርክና ውል በመፍጠር በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሰሩ ለማድረግ የተዘጋጀ ነው።

በህንድ በኩል በሀገሪቱ ወደ ስራ የገቡና ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረጉ ያሉ ተቋማትና ግለሰቦች ስራዎቻውን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ማስተዋወቅ ጀምረዋል።