አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎዳና ላይ የወደቁ ወገኖችን የመደገፍ ስራን ጎበኙ፡፡
ጠቅላይ ዐቃቤ ወ/ሮ አዳነች አበቤ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለመረዳዳት የግድ የበጎ አድራጊ ድርጅት ፣ሰራተኛ መሆን አያስፈልግም ነው ያሉት።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎዳና ላይ የወደቁ ወገኖችን የመደገፍ ስራን ጎበኙ፡፡
ጠቅላይ ዐቃቤ ወ/ሮ አዳነች አበቤ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለመረዳዳት የግድ የበጎ አድራጊ ድርጅት ፣ሰራተኛ መሆን አያስፈልግም ነው ያሉት።