Fana: At a Speed of Life!

የጠ/ሚ ጽ/ቤት የሴቶችና ማህበራዊ ጽ/ቤት የአካቶ ትግበራ አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሴቶች እና ማህበራዊ ጽሕፈት ቤት የአካቶ ትግበራ አባላት እና የአንድነት ፓርክ ሰራተኞች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡

የጉብኝቱ ተሳታፊዎች እንዳሉት÷ መታሰቢያው ከዓድዋ ድል መታሰቢያነቱ በተጨማሪ ሁሉን አቀፍ አገልግሎቶችን በውስጡ አካትቶ ይዟል፡፡

ይህም ለወጣቱ ትውልድ በቀላሉ ታሪክን ለማስገንዘብና ለማስተላለፍ ትልቅ አቅም ይሆናል ማለታቸውን የድል መታሰቢያው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.