አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የውሃ ሙሌቱ የሚጀምረው የታላቁ የህዳሴ ግድብ በሱዳን እና ግብፅ ከሚገኙ ግድቦች የተሻለ ደህንነት እንዳለው የሱዳን የመስኖና ውሃ ሚኒስትር ያሲር አባስ ገለፁ።
ሚኒስትሩ ግድቡ ያረፈበት ስፍራ ለሱዳን ካለው ቅርበት ጠቀሜታ እንዳለውም አንስተዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የውሃ ሙሌቱ የሚጀምረው የታላቁ የህዳሴ ግድብ በሱዳን እና ግብፅ ከሚገኙ ግድቦች የተሻለ ደህንነት እንዳለው የሱዳን የመስኖና ውሃ ሚኒስትር ያሲር አባስ ገለፁ።
ሚኒስትሩ ግድቡ ያረፈበት ስፍራ ለሱዳን ካለው ቅርበት ጠቀሜታ እንዳለውም አንስተዋል።