አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ ኩባንያዎች የቢዝነስ ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡
በቢዝነስ ፎረሙ የኢትዮጵያ እና ከሳዑዲ ዓረቢያ የመጡ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች እንዲሁም ከ150 በላይ ባለሃብቶች ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ ኩባንያዎች የቢዝነስ ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡
በቢዝነስ ፎረሙ የኢትዮጵያ እና ከሳዑዲ ዓረቢያ የመጡ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች እንዲሁም ከ150 በላይ ባለሃብቶች ተሳትፈዋል።