Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ሐሰተኛ መረጃ

 

ለመከላከያ ሚኒስቴር የተጻፈ በሚል ሐሰተኛ ደብዳቤ በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የተጻፈ በሚል ሐሰተኛ ደብዳቤ በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ነው።

የቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ተቋሙ እንዲመለሱ ትዕዛዝ ስለመስጠት በሚል በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ያለው መረጃ ፍጹም ሐሰት ስለመሆኑ ተገልጿል።

 

Exit mobile version