አዲስ አበባ፤ ሰኔ 4 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ኢትዮጵያ፤ አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት” የሚል ርዕስ ያለው የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ውይይት ተካሂዷል።
የ10 ዓመት የልማት ዕቅዱ 2013 እስከ 2022 ዓ.ም ድረስ የሚተገበር ነው ተብሏል።
#FBC
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።