የሀገር ውስጥ ዜና

በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ፓስፖርት የሌላቸው ኢትዮጵያውያን ፓስፖርት ማግኘት የሚችሉበት አሰራር ሊተገበር ነው

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ፓስፖርት የሌላቸው ኢትዮጵያውያን በቀላሉ ፓስፖርት ማግኘት የሚችሉበት አሰራር ተግባራዊ ሊሆን ነው፡፡

በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢሚግሬሽን፣ የዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡