አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት መሪ ፕላን ረቂቅ ዙሪያ ውይይት በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
የ10 ዓመት እቅዱ እስከ 2022 ዓ.ም ለመከናወን የታቀደ ሲሆን፥ የፖሊሲና ስትራቴጂ ፣ ያለፉት አመታት አፈጻጸምና የዓለም አቀፍና ከባቢያዊ ሁኔታዎችን እንዲሁም ግቦችን መሠረት በማድረግ የታቀደ ነው።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት መሪ ፕላን ረቂቅ ዙሪያ ውይይት በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
የ10 ዓመት እቅዱ እስከ 2022 ዓ.ም ለመከናወን የታቀደ ሲሆን፥ የፖሊሲና ስትራቴጂ ፣ ያለፉት አመታት አፈጻጸምና የዓለም አቀፍና ከባቢያዊ ሁኔታዎችን እንዲሁም ግቦችን መሠረት በማድረግ የታቀደ ነው።