ዓለምአቀፋዊ ዜና

በቤጂንግ 36 አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ

By Feven Bishaw

June 15, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይናዋ መዲና ቤጂንግ 36 አዲስ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል።

በከተማዋ ትናንት 36 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል ነው የተባለው።