አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ ።
በመርሃ ግብሩ የችግኝ ተከላ፣ የደም ልገሳና የማዕድ ማጋራት ተካሂዷል።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ ።
በመርሃ ግብሩ የችግኝ ተከላ፣ የደም ልገሳና የማዕድ ማጋራት ተካሂዷል።