የሀገር ውስጥ ዜና

በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ

By Feven Bishaw

June 15, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ ።

በመርሃ ግብሩ የችግኝ ተከላ፣ የደም ልገሳና የማዕድ ማጋራት ተካሂዷል።