የሀገር ውስጥ ዜና

የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ለኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መከላከል እስካሁን የ19 ቢሊየን ብር ድጋፍ ማድርጋቸው ተገለፀ

By Tibebu Kebede

June 16, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ ለኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከላከል እስካሁን የ19 ቢሊየን ብር ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ።

በአዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ ህብረት ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃ፥ የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለው ቀስው ወቅት ለኢትዮጵያ አጋርነታቸውን አሳይተዋል ብሏል።