አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ ለኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከላከል እስካሁን የ19 ቢሊየን ብር ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ።
በአዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ ህብረት ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃ፥ የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለው ቀስው ወቅት ለኢትዮጵያ አጋርነታቸውን አሳይተዋል ብሏል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ ለኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከላከል እስካሁን የ19 ቢሊየን ብር ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ።
በአዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ ህብረት ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃ፥ የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለው ቀስው ወቅት ለኢትዮጵያ አጋርነታቸውን አሳይተዋል ብሏል።