የሀገር ውስጥ ዜና

የኖቤል ሽልማቱ ለተቋሙም ሆነ ለዲፕሎማቶች ተጨማሪ አቅምን ይፈጥራል – አቶ ነብያት ጌታቸው

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያገኙት የኖቤል ሽልማት እንደተቋምም ሆነ ለዲፕሎማቶች ተጨማሪ አቅምና ብርታትን የሚፈጥር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነብያት ጌታቸው ተናገሩ።