አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ኢትዮጵያ ለሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ከሚያስፈልጋት 10 ቢሊየን ዶላር ውስጥ ከግማሽ በላዩን ለመሸፈን ተስማሙ።
ኢትዮጵያ ዘላቂነት ያለው እና የህዝብን ተጠቃሚነት ያረጋግጣል ያለችውን ሃገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ በቅርቡ ይፋ ማድረጓ ይታወሳል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ኢትዮጵያ ለሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ከሚያስፈልጋት 10 ቢሊየን ዶላር ውስጥ ከግማሽ በላዩን ለመሸፈን ተስማሙ።
ኢትዮጵያ ዘላቂነት ያለው እና የህዝብን ተጠቃሚነት ያረጋግጣል ያለችውን ሃገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ በቅርቡ ይፋ ማድረጓ ይታወሳል።