አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በሚያደርጉት ድርድር ውስጥ የዩናይትድ ስቴትስን ሚና በተመለከተ በግላቸው ለሀገሪቱ የግምጃ ቤት ኃላፊ ደብዳቤ ፃፉ።
የአሜሪካ የገምጃ ቤት ሀላፊ ስቴቨን መኑሸን በዋሽንግተን ሲደረግ ነበረው የሶስቱ ሀገራት ድርድር ላይ አሜሪካን ወክለው ሲሳተፉ ነበር።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በሚያደርጉት ድርድር ውስጥ የዩናይትድ ስቴትስን ሚና በተመለከተ በግላቸው ለሀገሪቱ የግምጃ ቤት ኃላፊ ደብዳቤ ፃፉ።
የአሜሪካ የገምጃ ቤት ሀላፊ ስቴቨን መኑሸን በዋሽንግተን ሲደረግ ነበረው የሶስቱ ሀገራት ድርድር ላይ አሜሪካን ወክለው ሲሳተፉ ነበር።