የሀገር ውስጥ ዜና

የህዳሴ ግድብን በተመለከተ የፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ደብዳቤ ለአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ

By Tibebu Kebede

June 16, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በሚያደርጉት ድርድር ውስጥ የዩናይትድ ስቴትስን ሚና በተመለከተ በግላቸው ለሀገሪቱ የግምጃ ቤት ኃላፊ ደብዳቤ ፃፉ።

የአሜሪካ የገምጃ ቤት ሀላፊ ስቴቨን መኑሸን በዋሽንግተን ሲደረግ ነበረው የሶስቱ ሀገራት ድርድር ላይ አሜሪካን ወክለው ሲሳተፉ ነበር።