አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክርምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባዔ ነገ በሀዋሳ ከተማ እንደሚጀመር ተገለጸ።
የምክር ቤቱ ጉባዔ ከሰኔ 11 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት እንደሚካሄድ የምክር ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ ዓለሚቱ አበበ ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክርምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባዔ ነገ በሀዋሳ ከተማ እንደሚጀመር ተገለጸ።
የምክር ቤቱ ጉባዔ ከሰኔ 11 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት እንደሚካሄድ የምክር ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ ዓለሚቱ አበበ ተናግረዋል።