አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚድሮክ ኢትዮጵያ ባለቤትና ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ሚድሮክ ኢትዮጵያን እንደገና በማደራጀት ሥራ አስፈፃሚዎችን መሾማቸው ተገለጸ።
ሹመቱን አስመልክቶ ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተደረገ ስብሰባ ምደባው ለኩባንያዎቹ ሥራ አስኪያጆች ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚድሮክ ኢትዮጵያ ባለቤትና ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ሚድሮክ ኢትዮጵያን እንደገና በማደራጀት ሥራ አስፈፃሚዎችን መሾማቸው ተገለጸ።
ሹመቱን አስመልክቶ ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተደረገ ስብሰባ ምደባው ለኩባንያዎቹ ሥራ አስኪያጆች ተገልጿል፡፡