አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ህዝብ 15 ቶን የሚያወጣ ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እና ሌሎች በሽታዎች መከላከል የሚውል ድጋፍ አደረገች።
ግማሽ ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚያወጣው ይህ ድጋፍ የህክምና ቁሳቁስና መድኃኒቶችን ያካተተ ነው።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ህዝብ 15 ቶን የሚያወጣ ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እና ሌሎች በሽታዎች መከላከል የሚውል ድጋፍ አደረገች።
ግማሽ ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚያወጣው ይህ ድጋፍ የህክምና ቁሳቁስና መድኃኒቶችን ያካተተ ነው።