ስፓርት

በስፔን ላ ሊጋ ሪያል ማድሪድ ድል ቀንቶታል

By Feven Bishaw

June 19, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ላ ሊጋ 29 ሳምንት ትናንት ሁለት ጨዋዎች ተደርገዋል።

በጨዋታው አላቬስ እና ሪያል ማድሪድ ድል ቀንቷቸዋል።