አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ ጠቅላላ ምርጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ወግ አጥባቂ ፓርቲ ማሸነፉ ተነገረ።
ትናንት በተካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ገዥው ፓርቲ ከ360 በላይ መቀመጫዎችን በማግኘት በሰፊ የድምጽ ልዩነት ማሸነፉን ይፋ የሆኑ የምርጫ ውጤቶች አመላክተዋል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ ጠቅላላ ምርጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ወግ አጥባቂ ፓርቲ ማሸነፉ ተነገረ።
ትናንት በተካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ገዥው ፓርቲ ከ360 በላይ መቀመጫዎችን በማግኘት በሰፊ የድምጽ ልዩነት ማሸነፉን ይፋ የሆኑ የምርጫ ውጤቶች አመላክተዋል።