አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ ተገለጸ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ከኖርዌይ ምክትል የፍትህ ሚኒስትር ክርስቶፈር ሲቨርሴንን ጋር ተወያይተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ ተገለጸ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ከኖርዌይ ምክትል የፍትህ ሚኒስትር ክርስቶፈር ሲቨርሴንን ጋር ተወያይተዋል፡፡