የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ ተገለጸ

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ ተገለጸ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ከኖርዌይ ምክትል የፍትህ ሚኒስትር ክርስቶፈር ሲቨርሴንን ጋር ተወያይተዋል፡፡