አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በህዳር ወር 19 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2011 የንቅናቄ ስራዎች በአጠቃላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተፈጠረዉ ግንዛቤ የግብር ጉዳይ የህዝብ አጀንዳ በመሆኑ የገቢ አሰባበሰቡ ከመቼዉም በተሻለ መልኩ እድገት እያሳየ መሆኑን ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በህዳር ወር 19 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2011 የንቅናቄ ስራዎች በአጠቃላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተፈጠረዉ ግንዛቤ የግብር ጉዳይ የህዝብ አጀንዳ በመሆኑ የገቢ አሰባበሰቡ ከመቼዉም በተሻለ መልኩ እድገት እያሳየ መሆኑን ገልጿል፡፡