አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ጥናትና ቅንጅታዊ አሰራርን ታሳቢ ያደረገ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ እንዲኖር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮጵያ ካላት ምቹ የእርሻ ኢንቨስትመንት መሬት ውስጥ አብዛኛውን እንደያዘ የሚነገርለት የጋምቤላ ክልል ካለው አቅም አንጻር በዘርፍ ተጠቃሚ እየሆነ አይደለም።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ጥናትና ቅንጅታዊ አሰራርን ታሳቢ ያደረገ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ እንዲኖር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።
ኢትዮጵያ ካላት ምቹ የእርሻ ኢንቨስትመንት መሬት ውስጥ አብዛኛውን እንደያዘ የሚነገርለት የጋምቤላ ክልል ካለው አቅም አንጻር በዘርፍ ተጠቃሚ እየሆነ አይደለም።