አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ያገኙት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አንደኛው ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም እንዲቀመጥ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ይህንን ተከትሎ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት በመጪው እሁድ በብሔራዊ ሙዚየም እንደሚቀመጥ የኢትዮጵያ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ያገኙት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አንደኛው ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም እንዲቀመጥ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ይህንን ተከትሎ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት በመጪው እሁድ በብሔራዊ ሙዚየም እንደሚቀመጥ የኢትዮጵያ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡