አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን በቅርቡ የወጣው ሕግ ኢትዮጵያውያንን የሚመለከት እንዳልሆነ እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለስልጣን መስሪያ ቤቶች ጋር በመነጋጋር እስሩ እንደሚቆም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ አስታወቁ፡፡
በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን በቅርቡ የወጣው ሕግ ኢትዮጵያውያንን የሚመለከት እንዳልሆነ እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለስልጣን መስሪያ ቤቶች ጋር በመነጋጋር እስሩ እንደሚቆም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ አስታወቁ፡፡
በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያይተዋል፡፡