የሀገር ውስጥ ዜና

የአማራ ክልል የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተጀመረ

By Feven Bishaw

June 26, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተጀመረ፡፡

የክልሉ የክረምት የበጎ ፈቃድ ስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር፣ የክልሉና የዞኖች የሴቶች ህፃናትና ወጣች አደረጃጀት የበጎ ፍቃደኞና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡