የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 545 ደረሰ

By Feven Bishaw

June 26, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 177 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።

በዚህም በከተማዋ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 545 መድረሱን ነው የከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሪፓርት ያመለከተው።